17.5 C
London
Saturday, June 14, 2025

ቼልሲ ሁለት ተጨዋቾች አስፈረመ! 

የፖርቹጋሉ ክለብ ስፖርቲንግ ሊስበን ሁለት ወጣት ተጨዋቾቹን ለፕርሚየር ሊጉ ክለብ ቼልሲ መሸጡን በይፋ አስታውቋል። 

ሰማያዊዎቹ ጂዮቫኒ ኩዌንዳ እና ዳርዮ ኢሱጎን ከስፖርቲንግ ሊስበን 74 ሚልዮን ዩሮ በማውጣት ማስፈረማቸው ተገልጿል። 

የ 17ዓመቱ ተስፈኛ ጂዮቫኒ ኩዌንዳ 52 ሚልዮን ዩሮ ሲወጣበት በ 2026 ሰማያዊዎቹን ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል። 

22 ሚልዮን ዩሮ ወጥቶበት ሰማያዊዎቹን የተቀላቀለው ዳርዮ ኢሱጎ በበኩሉ በውድድር ዘመኑ መጨረሻ ችልሲን ይቀላቀላል።

- Advertisement -
Latest news
- Advertisement -
Related news
- Advertisement -

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here