13.6 C
London
Saturday, August 2, 2025

ባየር ሙኒክ ኦክላንድ ሲቲን 10 ለ 0 አሸነፈ!

በክለቦች ዓለም ዋንጫ ውድድር ባየር ሙኒክ የኒውዚላንዱን ክለብ ኦክላንድ ሲቲን 10 ለ 0 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፏል።

በዚህ ጨዋታ ጀማል ሙሲያላ ሀትሪክ ሲሰራ፣ ቀሪዎቹን የባየር ሙኒክ ግቦች ኦሊሴ (2)፣ ኮማን (2)፣ ቶማስ ሙለር (2) እና በይ አስቆጥረዋል። ሁለት ግቦችን በማስቆጠር እና አንድ አመቻችቶ በማቀበል ኦሊሴ የጨዋታው ኮከብ ተብሎ ተመርጧል።

ይህ ድል ባየር ሙኒክ በአለም ክለቦች ዋንጫ ውድድር ታሪክ በበርካታ የግብ ልዩነት ያሸነፈበት ጨዋታ ሆኖ ተመዝግቧል።


የቀጣይ መርሃ ግብር:

  • ባየር ሙኒክ ቅዳሜ ከቦካ ጁኒየር ጋር ይጫወታል።
  • ኦክላንድ ሲቲ አርብ ከቤኔፊካ ጋር ይጫወታል።

- Advertisement -
Latest news
- Advertisement -
Related news
- Advertisement -

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here