17.5 C
London
Saturday, June 14, 2025

ሳላህ ከማኔ ጋር ስለነበረው የሻከረ ግንኙነት ተናገረ

የሊቨርፑሉ የፊት መስመር ተጫዋች መሐመድ ሳላህ ከቀድሞ የቡድን አጋሩ ሳዲዮ ማኔ ጋር የነበራቸው ግንኙነት በመጀመሪያው ላይ ጥሩ እንዳልነበር አምኗል።

ሳላህ “ከማኔ ጋር የነበረን ግንኙነት በመጀመሪያው ላይ ያን ያህል የጠነከረ አልነበረም” ብሏል። ሆኖም ግን “እስከ መጨረሻው ሰዓት ድረስ እንከባበር ነበር። ይህም በቡድኑ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ አሳድሯል ብዬ አላስብም” ሲል ተናግሯል።

ሳላህ አክሎም “ሳዲዮ ማኔ ተፎካካሪ መንፈስ ያለው ሰው እንደሆነ አውቃለሁ። ከሜዳ ውጪ የጠበቀ ግንኙነት ባይኖረንም ሁልጊዜም ግን እንከባበራለን” ብሏል።

- Advertisement -
Latest news
- Advertisement -
Related news
- Advertisement -

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here