የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም በሊጉ የመጨረሻ ሳምንት መርሐግብር የክብር አቀባበል ይደረግለታል።
ቶተንሃም የዘንድሮውን የዩሮፓ ሊግ ዋንጫ ማንችስተር ዩናይትድን በመርታት ማሸነፋቸው ይታወቃል።
የብራይተኑ ዋና አሰልጣኝ ፋብያን ሁርዜለር በነገው ጨዋታ ለተጋጣሚያቸው ቶተንሃም አቀባበል እንደሚያደርጉ አረጋግጠዋል።
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም በሊጉ የመጨረሻ ሳምንት መርሐግብር የክብር አቀባበል ይደረግለታል።
ቶተንሃም የዘንድሮውን የዩሮፓ ሊግ ዋንጫ ማንችስተር ዩናይትድን በመርታት ማሸነፋቸው ይታወቃል።
የብራይተኑ ዋና አሰልጣኝ ፋብያን ሁርዜለር በነገው ጨዋታ ለተጋጣሚያቸው ቶተንሃም አቀባበል እንደሚያደርጉ አረጋግጠዋል።