በጣሊያን ሴሪአ የመጨረሻ ሳምንት መርሐግብር ኤሲ ሚላን ከሞንዛ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የኤሲ ሚላንን የማሸነፊያ ግብ ጆአ ፌሊክስ እና ጋብያ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።
ኤሲ ሚላን በውድድር አመቱ ስልሳ ሶስት ነጥቦችን በመሰብሰብ ማጠናቀቅ ችሏል።
ኤሲ ሚላን በሚቀጥለው የውድድር አመት በአውሮፓ መድረክ ውድድሮች ላይ የማይሳተፍ ይሆናል።
በጣሊያን ሴሪአ የመጨረሻ ሳምንት መርሐግብር ኤሲ ሚላን ከሞንዛ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የኤሲ ሚላንን የማሸነፊያ ግብ ጆአ ፌሊክስ እና ጋብያ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።
ኤሲ ሚላን በውድድር አመቱ ስልሳ ሶስት ነጥቦችን በመሰብሰብ ማጠናቀቅ ችሏል።
ኤሲ ሚላን በሚቀጥለው የውድድር አመት በአውሮፓ መድረክ ውድድሮች ላይ የማይሳተፍ ይሆናል።