17.2 C
London
Saturday, June 14, 2025

የፊፋ ክለቦች የዓለም ዋንጫ የቲኬት ዋጋ ቅናሽ

በአዲስ የውድድር ቅርፅ ነገ በሚጀመረው የፊፋ የክለቦች የዓለም ዋንጫ የመግቢያ ቲኬቶች ላይ ቅናሽ መደረጉ ተዘግቧል። የዋጋ ቅናሹ “በፍላጎት ማነስ” ምክንያት የተደረገ ሲሆን፣ የቲኬት ዋጋ እስከ 300 ዶላር የነበረው አሁን ወደ 48 ዶላር ዝቅ ብሏል።

የውድድሩ የመክፈቻ ጨዋታ በሊዮኔል ሜሲ ኢንተር ማያሚ እና በግብፁ አል አህሊ መካከል ሲደረግ፣ ለዚህ ጨዋታ የመግቢያ ዋጋው እስከ 250 ዶላር መውረዱ ታውቋል።

- Advertisement -
Latest news
- Advertisement -
Related news
- Advertisement -

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here