21.9 C
London
Saturday, August 2, 2025

ፔፕ ጋርዲዮላ: “አሜሪካ የምንሄደው የክለቦች ዓለም ዋንጫን ለማሸነፍ ነው”

የማንችስተር ሲቲ ዋና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ የክለቦች ዓለም ዋንጫን “አስፈላጊ ውድድር” ሲሉ ገልጸውታል። አሰልጣኙ አክለውም “አጠቃላይ የአለም ህዝብ ይመለከተናል” በማለት የውድድሩን ፋይዳ አብራርተዋል።

ጋርዲዮላ አብዛኞቹ የአለም ምርጥ ክለቦች የሚሳተፉበት ውድድር መሆኑን አውስተው፣ በውድድሩ ላይ ያላቸውን ቁርጠኝነት ሲገልጹ “የማረጋግጥላችሁ ነገር ወደ አሜሪካ የምንሄደው ውድድሩን ለማሸነፍ ነው” ብለዋል።

- Advertisement -
Latest news
- Advertisement -
Related news
- Advertisement -

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here